top of page

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስለ ድርድሩ…

  • sheger1021fm
  • Nov 25, 2023
  • 1 min read

በመንግስትና ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ብሎ በሚጠራው ታጣቂ ቡድን መካከካል ሲካሄድ የነበረው ድርድር ያለ ውጤት መጠናቀቁ ይታወቃል፡፡


ለሁለት ሳምንታት ሲካሄድ ከነበረው ንግግር መጠናቀቅ በኋላ ድርድሩ ስለከሸፈበት ምክንያት ተደራዳሪዎቹ አንዳቸው አንዳቸውን በተጠያቂነት ከሰዋል፡፡


በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ያለውን የሰላም እጦት ይገታዋል ተብሎ ተጠብቆ ስለነበረው እና ያለ ስምምነት ስለተጠናቀቀው ድርድር የፖለቲካ ፓርቲዎች ምን ይላሉ?


ኦፌኮን እና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ሰብሳቢን ጠይቀናል፡፡


የኔነህ ሲሳይ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page