በኦሞ ወንዝ ሙላት ከመኖሪያ ቄያቸው የተፈናቀሉ ከ 70,000 በላይ ሰዎች ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል ተባለ
- sheger1021fm
- Feb 26, 2024
- 1 min read
በኦሞ ወንዝ ሙላት ከመኖሪያ ቄያቸው የተፈናቀሉ ከ 70,000 በላይ ሰዎች ለከፋ ችግር ተጋልጠዋል ተባለ፡፡
ተፈናቃዮቹ በዳሰነች ወረዳ በ12 መጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው እንደሚገኙ ሰምተናል፡፡
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments