top of page

በኢትዮጵያ የምግብ እና ሥርዓተ ምግብ ጉዳይ አደጋ ውስጥ ወድቋል


ሰኔ 26፣2015


በኢትዮጵያ የምግብ እና ሥርዓተ ምግብ ጉዳይ አደጋ ውስጥ ወድቋል፡፡


የህዝብ ቁጥሩ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ፣ምርታማነት ግን በሚፈለገው ልክ አላደገም፡፡


የዋጋ ግሽበቱ በሁለት አሃዝ ጠንካራ ሆኖ ቀጥሏል፤ ይሄም ሸምቶ አዳሪውን ብቻ ሳይሆን አራሹንም ገበሬ እየፈተነው ነው፡፡


አሁን አሁን ደግሞ የሠላም እጦት፣ የማዳበሪያ እና የምርጥ ዘር አቅርቦት መስተጓጎል የነገውን እንዳያከፋው ተሰግቷል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page