በኢትዮጵያ ዓመታዊ ምርትን በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ቢያንስ በ30 በመቶ ከፍ ለማድረግ ያለመ ፕሮግራም ይፋ ሆነJul 7, 20231 min readሰኔ 30፣2015በኢትዮጵያ ዓመታዊ ምርትን በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ቢያንስ በ30 በመቶ ከፍ ለማድረግ ያለመ ፕሮግራም ይፋ ሆነ፡፡በተለይ አነስተኛ ማሣ ያላቸውን ገበሬዎች ምርታማነት መጨመር ላይ ያተኮረውን ፕሮግራም ይዞ የመጣው አግራ የተባለ በሥርዓተ ምግብ የሚሰራ አፍሪካዊ ተቋም ነው ፡፡ንጋቱ ሙሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ሰኔ 30፣2015በኢትዮጵያ ዓመታዊ ምርትን በሚቀጥሉት 5 ዓመታት ቢያንስ በ30 በመቶ ከፍ ለማድረግ ያለመ ፕሮግራም ይፋ ሆነ፡፡በተለይ አነስተኛ ማሣ ያላቸውን ገበሬዎች ምርታማነት መጨመር ላይ ያተኮረውን ፕሮግራም ይዞ የመጣው አግራ የተባለ በሥርዓተ ምግብ የሚሰራ አፍሪካዊ ተቋም ነው ፡፡ንጋቱ ሙሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments