በኢትዮጵያ እና በአየርላንድ መካከል ዳግም ግንኙነትን ለመጀመር የሚያስችል ንግግር መደረጉ ተሰማJul 20, 20231 min readበተባበሩት መንግስታት ድርጅት መድረክ እና በልዩ ልዩ መንገዶች ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያን ሰቅዛ ይዛ ከነበረቸው አየርላንድ ጋር ዳግም ግንኙነትን ለመጀመር የሚያስችል ንግግር በኢትዮጵያ እና በአየርላንድ መካከል መደረጉ ተሰማ፡፡የኔነህ ሲሳይየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት መድረክ እና በልዩ ልዩ መንገዶች ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያን ሰቅዛ ይዛ ከነበረቸው አየርላንድ ጋር ዳግም ግንኙነትን ለመጀመር የሚያስችል ንግግር በኢትዮጵያ እና በአየርላንድ መካከል መደረጉ ተሰማ፡፡የኔነህ ሲሳይየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz
ጥር 15 2017 - ‘’ባንኮች ለኢንዱስትሪው ፋይናንስ ከማቅረብ ይልቅ የአጭር ጊዜ ትርፍ በሚያስገኙ በዘርፎች እንዳይቀጥሉ አሰራሩን መፈተሸ ያስፈለጋል’’ ሚኒስትር መላኩ አለበል
Comments