top of page

በኢትዮጵያ እና በአየርላንድ መካከል ዳግም ግንኙነትን ለመጀመር የሚያስችል ንግግር መደረጉ ተሰማ

  • sheger1021fm
  • Jul 20, 2023
  • 1 min read

በተባበሩት መንግስታት ድርጅት መድረክ እና በልዩ ልዩ መንገዶች ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያን ሰቅዛ ይዛ ከነበረቸው አየርላንድ ጋር ዳግም ግንኙነትን ለመጀመር የሚያስችል ንግግር በኢትዮጵያ እና በአየርላንድ መካከል መደረጉ ተሰማ፡፡


የኔነህ ሲሳይ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page