top of page

በኢትዮጵያ አብዛኛው የፋይናንስ ተቋም አሰራሩ አንድ ዓይነት ነው።

  • sheger1021fm
  • Jan 5
  • 1 min read

ታህሳስ 27/2018

 

በኢትዮጵያ አብዛኛው የፋይናንስ ተቋም አሰራሩ አንድ ዓይነት ነው።

 

በተለይ በዓል በመጣ ግዜ ፤ በዓሉን ታሳቢ በማድረግ የብድር አገልግሎት የሚሰጡ የፋይናንስ ተቋም ቁጥራቸው ቢጨምር ፤ አንዛኛውን ሰው በፋይናንስ ለማካተት አንደኛው መንገድ ይሆናል ይባላል።

 

በበዓል ወቅት እና የማህበራዊ አገልግሎት ጊዜ ለአንድ ቀንም ቢሆን አስቸኳይ የፋይናንስ አቅርቦት ለማግኘት አብዛኛው የፋይናንስ ተቋም ብድር ሲሰጥ አይታይም፡፡

 

ይሁንና የማህበራዊ እና የበዓል ሰሞን ወጭዎችን ለመሸፈን የሚያስፈልግ የፋይናንስ አስቸኳይ ብድር አገልግሎት ስራ መጀመሩን ሰምተናል፡፡

 

ይህ የፋይናንሰ አቀባይ ምንዳ የገንዘብ ቁጠባና ህብረት ስራ ማህበር ይባላል።

 

ደንበኞች ይህን አገልግሎት በአጭሩ እንዴት ያገኙታል?

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….. 








ተህቦ ንጉሴ

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

  

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page