top of page

በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ 20 ሚሊዮን ሰዎች አስቸኳይ እርዳታ ጠባቂ ናቸው


በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ 20 ሚሊዮን ሰዎች አስቸኳይ እርዳታ ጠባቂ ናቸው።


እርዳታ ጠባቂ ለመሆን ከተገደዱት መካከል በጦርነት፣ በግጭት ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉት ይበዛሉ።


እነዚህ እርዳታ ጠባቂዎች ብዙውን ጊዜ እርዳታ እየቀረበላቸው እንዳልሆነ ሲናገሩ ይደመጣል።


ለመሆኑ መንግስት እርዳታ ጠባቂ የሆኑ ዜጎቹ ለሚያቀርቡለት የእርዳታ አልደረሰንም ቅሬታ መልሱ ምንድነው?


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page