top of page

በኢትዮጵያ መንግስት ትንበያ መሰረት ከስድስት ወራት በኋላ የዋጋ ግሽበት ወደ ነጠላ አሃዝ ይወርዳል፡፡

  • Jul 31
  • 1 min read

ሐምሌ 24 2018


በኢትዮጵያ መንግስት ትንበያ መሰረት ከስድስት ወራት በኋላ የዋጋ ግሽበት ወደ ነጠላ አሃዝ ይወርዳል፡፡


የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር ትንበያ ግን ከዚህ ይለያል፡፡



የብር የመግዛት አቅም አምስት በመቶ ሲዳከም ግሽበት ሁለት በመቶ ከፍ ይላል የሚለውን የመንግስት ሪፖርትና ሌሎችንም መለኪያዎች መሰረት በማድረግ ከአምስት አመት በኋላ እንኳን የግሽበት ምጣኔው 15 በመቶ ይሆናል ሲል ተንብየዋል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ...



ንጋቱ ረጋሣ




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page