top of page

ጥር 6፣2016 - በኢትዮጵያ መመረት የሚችሉ አንዳንድ የህክምና መሳሪያዎች ከውጭ እየተገዙ መግባታቸውን ቀጥለዋል

በኢትዮጵያ ውስጥ በቀላሉ መመረት የሚችሉ አንዳንድ የህክምና መሳሪያዎች አሁንም በዶላር ከውጭ እየተገዙ መግባታቸውን ቀጥለዋል፡፡


ለእዚህም በህክምና መሳሪያዎች ወይም ግብአቶች ምርት ለመሰማራት የሚፈልጉ ባለሃብቶች ቁጥር እጅግ ዝቅተኛ መሆኑ ነው ተብሏል፡፡


በረከት አካሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Commenti


bottom of page