top of page

መጋቢት 24፣2016 - በአፋር ክልል የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት እየተስፋፋ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Apr 2, 2024
  • 1 min read

በአፋር ክልል የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት እየተስፋፋ ነው ተባለ፡፡


ይህም የሆነበት ምክንያት ክልሉ በወደ ጅቡቲ እና ሌሎች አጎራባች ከተሞች መተላለፊያ በመሆኑ የበሽታው ስርጭት እንዲጨምር አድርጎታል ተብሏል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page