መጋቢት 24፣2016 - በአፋር ክልል የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት እየተስፋፋ ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Apr 2, 2024
- 1 min read
በአፋር ክልል የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት እየተስፋፋ ነው ተባለ፡፡
ይህም የሆነበት ምክንያት ክልሉ በወደ ጅቡቲ እና ሌሎች አጎራባች ከተሞች መተላለፊያ በመሆኑ የበሽታው ስርጭት እንዲጨምር አድርጎታል ተብሏል፡፡
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments