ጥር 24፣2016 - በአፋር ክልል ከ 413,000 በላይ ሰዎች አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ጠባቂ ሆነዋል ተባለ
- sheger1021fm
- Feb 2, 2024
- 1 min read
በአፋር ክልል ከ 413,000 በላይ ሰዎች አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ጠባቂ ሆነዋል ተባለ፡፡
በድርቅ ምክንያት ግን እስካሁን የሰው ህይወት አልጠፋም ተብሏል፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments