top of page

ነሐሴ 2፣2015 - በአዲስ አበባ ከ2,000 በላይ የቀበሌ ቤቶች ሲቆጠሩ አልተገኙም ተባለ

አስተዳደሩ የቀበሌ ቤቶች ያሉበትን ሁኔታ ለማወቅ ዘንድሮ በ150 ሺህ ቤቶች ላይ ማጣራት ማድረጉ ተነግሯል።

በዚህም የከተማ አስተዳደሩ አሉኝ በሚላቸው እና መሬት ላይ በተገኙት መካከል ቢያንስ የሁለት ሺህ ቤቶች ልዩነት ታይቷል ተብሏል።

በከተማዋ የመንግስት ተሽከርካሪዎች ላይ የተካሄደ ተመሳሳይ ማጣራት ለወንጀል ተግባር ጭምር የሚውሉ መኪኖች እንዳሉ መታወቁ ተጠቅሷል።

ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comments


bottom of page