top of page

ታህሳስ 11፣2016 - በአማራ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እንዲያደርጉ ከስምምነት ተደርሷል ተባለ

በአማራ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ ተማሪዎች በክልሉ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት ከትምህርት በመራቃቸው የተለያየ ችግር እየገጠማቸው እንደሆነ ለሸገር ተናግረዋል፡፡


ትምህርት ሚኒስትር በበኩሉ ዩኒቨርሲቲዎቹ ለተማሪዎቻቸው ጥሪ እንዲያደርጉ ከስምምነት ተደርሷል ብሏል፡፡


ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በኤደንገነት መኳንንት




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


bottom of page