በአማራ ክልል ለወራት ተቋርጦ የነበረው የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎት በከፊል መጀመሩ ተነገረDec 27, 20231 min readበአማራ ክልል በነበረው የፀጥታ ችግር ለወራት ተቋርጦ የነበረው የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎት በከፊል መጀመሩ ተነገረ፡፡በክልሉ ውስጥም ያለው የትራንስፖርት ሁኔታ እየተሻሻለ መምጣቱን የአማራ ክልል ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ባለስልጣን ተናግሯል፡፡ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በአማራ ክልል በነበረው የፀጥታ ችግር ለወራት ተቋርጦ የነበረው የየብስ ትራንስፖርት አገልግሎት በከፊል መጀመሩ ተነገረ፡፡በክልሉ ውስጥም ያለው የትራንስፖርት ሁኔታ እየተሻሻለ መምጣቱን የአማራ ክልል ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ባለስልጣን ተናግሯል፡፡ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments