መጋቢት 3፣2016 - በትግራይ ክልል ያሉ የፌዴራል ተቋማት ሰራተኞች ለበርካታ ወራት ያለ ደመወዝ እየሰሩ ነው ተባለ
- sheger1021fm
- Mar 12, 2024
- 1 min read
በትግራይ ክልል ያሉ የፌዴራል ተቋማት ሰራተኞች ለበርካታ ወራት ያለ ደመወዝ እየሰሩ ነው ተባለ፡፡
የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋምን ጨምሮ የሌሎቹም ተቋማት ሰራተኞች ያልተከፈላቸው የ19 ወር ውዝፍ ደመወዝ እንዳላቸው ተነግሯል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Commenti