top of page

መጋቢት 3፣2016 - በትግራይ ክልል ያሉ የፌዴራል ተቋማት ሰራተኞች ለበርካታ ወራት ያለ ደመወዝ እየሰሩ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Mar 12, 2024
  • 1 min read

በትግራይ ክልል ያሉ የፌዴራል ተቋማት ሰራተኞች ለበርካታ ወራት ያለ ደመወዝ እየሰሩ ነው ተባለ፡፡


የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋምን ጨምሮ የሌሎቹም ተቋማት ሰራተኞች ያልተከፈላቸው የ19 ወር ውዝፍ ደመወዝ እንዳላቸው ተነግሯል፡፡


ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Commenti


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page