top of page

በተለያዩ ዘርፎች ክህሎት ያለው የሰው ኃይልን ማብዛት ያስፈልጋል ተባለ


የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ማነቃቃት ካስፈለገ በተለያዩ ዘርፎች ክህሎት ያለው የሰው ኃይልን ማብዛት ያስፈልጋል ተባለ፡፡


አሁንም የግብርናው ዘርፍ ለኢኮኖሚው የሚያበረክተው አስተዋፅ ከፍተኛ መሆኑ የተነገረ ሲሆን የተማረው የሰው ኃይል የሚሰማራበት በቂ የሥራ እድል ለመፍጠር የመዋቅር ሽግግር ማድረግ እንደሚያስፈልግ ተነግሯል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page