top of page

የካቲት 11፣2016 - በተለያዩ አካባቢዎች ሾፌሮች እየታገቱ መኪናዎችም እየተዘረፉ ነው ተባለ

በኦሮሚያ ክልል ከወለንጭቲ እስከ አዋሽ፣ በብዙው የአፋር ክልል እና የፀጥታ ችግር ባለበት የአማራ ክልል ደግሞ በደቡብ ጎንደር ሾፌሮች እየታገቱ መኪናዎችም እየተዘረፉ ነው ተባለ፡፡


የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማህበር ለሾፌሮች እንቅስቃሴ አደገኛ የሆኑ አካባቢዎችን በመለየትና ለአሽከርካሪዎች ጥቆማ በመስጠት እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡


ምንታምር ፀጋው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page