ነሐሴ 9፣2015 - በባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴ የሚፈቱ ችግሮች አናሳ ናቸው ተባለ
- sheger1021fm
- Aug 15, 2023
- 1 min read
በባህላዊ የግጭት አፈታት ዘዴና በሌላም አማራጭ መፈታት የሚችሉ ችግሮች ሁሉ ፍርድ ቤት ስለሚቀርቡ የፍትህ ሥርዓቱ ላይ ጫና ተፈጥሯል ተባለ፡፡
በየጊዜው የሚከሰቱ ግጭቶችም ጫና ከፈጠሩ ምክንያቶች ናቸው ብሏል የፍትህ ሚኒስቴር፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
YouTube: t.ly/SHEGER
Comments