top of page

በቆዳ፣ ጨርቃ ጨርቅ፣ አበባ፣ ቡና እና በሌሎችም የወጪ ንግድ የተሰማሩ አምራቾች እየፈተነ ያለ ችግር

  • sheger1021fm
  • Jun 29, 2023
  • 1 min read

ሰኔ 5፣2015

በቆዳ ጨርቃ ጨርቅ ፣ አበባ ፣ ቡና እና በሌሎችም የወጪ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሸጠው ከሚያገኙት ገቢ በስማቸው በዶላር እንዲያስቀምጡ የሚፈቀድላቸው ከ30 በመቶ ወደ 20 በመቶ ዝቅ እንዲል ከወራት በፊት በመንግስት ተወስኗል፡፡

በሌላ በኩል ምርታቸውን ለውጭ ገበያ አቅርበው ከሚያገኙት ገቢ 20 በመቶ ብቻ የሚፈቀድላቸው አምራቾች ጥሬ እቃን በብዛት የሚያገኙት ከውጪ ገበያ በዶላር ነው፡፡ በዚህም መቸገራቸውን ሲናገሩ ይሰማል፡፡

የንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page