በሰሜን ሸዋ ዞን የኩፍኝ በሽታ መቀስቀሱን ዞኑ ተናገረJul 3, 20231 min readሰኔ 23፣2015በሰሜን ሸዋ ዞን የኩፍኝ በሽታ መቀስቀሱን የዞኑ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ተናገረ፡፡በተፈናቃዮች መጠለያ የሚገኙትን ጨምሮ ከ100 በላይ ሕፃናት በበሽታው የተያዙ ሲሆን ክትባት እየተሰጠ መሆኑን ሰምተናል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ሰኔ 23፣2015በሰሜን ሸዋ ዞን የኩፍኝ በሽታ መቀስቀሱን የዞኑ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ተናገረ፡፡በተፈናቃዮች መጠለያ የሚገኙትን ጨምሮ ከ100 በላይ ሕፃናት በበሽታው የተያዙ ሲሆን ክትባት እየተሰጠ መሆኑን ሰምተናል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
תגובות