top of page

በሰሜን ሸዋ ዞን የኩፍኝ በሽታ መቀስቀሱን ዞኑ ተናገረ


ሰኔ 23፣2015


በሰሜን ሸዋ ዞን የኩፍኝ በሽታ መቀስቀሱን የዞኑ የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ተናገረ፡፡


በተፈናቃዮች መጠለያ የሚገኙትን ጨምሮ ከ100 በላይ ሕፃናት በበሽታው የተያዙ ሲሆን ክትባት እየተሰጠ መሆኑን ሰምተናል፡፡


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

תגובות


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page