በማህበር የመኖሪያ ቤት ለመገንባት መሬት የወሰዱ ሰዎች መቸገራቸውን ተናገሩSep 13, 20231 min readበአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከ18 ዓመታት በፊት በማህበር የመኖሪያ ቤት ለመገንባት መሬት የወሰዱ ሰዎች ባላወቁት ምክንያት ቤታቸውን ገንብተው ለማጠናቀቅ፣ ለመሸጥም ሆነ በዋስትና ለማስያዝ መቸገራቸው ተናገሩ፡፡የክፍለ ከተማውም ሆነ የከተማ አስተዳደሩ ሀላፊዎች መልስ ለመስጠት አልተገኙም፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከ18 ዓመታት በፊት በማህበር የመኖሪያ ቤት ለመገንባት መሬት የወሰዱ ሰዎች ባላወቁት ምክንያት ቤታቸውን ገንብተው ለማጠናቀቅ፣ ለመሸጥም ሆነ በዋስትና ለማስያዝ መቸገራቸው ተናገሩ፡፡የክፍለ ከተማውም ሆነ የከተማ አስተዳደሩ ሀላፊዎች መልስ ለመስጠት አልተገኙም፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Commentaires