top of page

በማህበር የመኖሪያ ቤት ለመገንባት መሬት የወሰዱ ሰዎች መቸገራቸውን ተናገሩ

  • Sep 13, 2023
  • 1 min read

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከ18 ዓመታት በፊት በማህበር የመኖሪያ ቤት ለመገንባት መሬት የወሰዱ ሰዎች ባላወቁት ምክንያት ቤታቸውን ገንብተው ለማጠናቀቅ፣ ለመሸጥም ሆነ በዋስትና ለማስያዝ መቸገራቸው ተናገሩ፡፡


የክፍለ ከተማውም ሆነ የከተማ አስተዳደሩ ሀላፊዎች መልስ ለመስጠት አልተገኙም፡፡


በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page