top of page

ሐምሌ 19፣2015 - በመጪው ዓርብ ፓርቲዎች ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር ይነጋገራሉ መባሉ ተሰምቷል


ለበርካታ ጊዜ ፍትሃዊነት ይጎለዋል በሚል ፓርቲዎች ከፍተኛ ተቃውሞ ሲያሰሙበት የነበረው የኢትዮጵያ የምርጫ ሥርዓት ዛሬም መፍትሄ አለማግኘቱ ይነገራል፡፡


የተመጣጣኝ የምርጫ ሥርዓትን በኢትዮጵያ ስራ ላይ ለማዋል በመጪው ዓርብ ፓርቲዎች ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር በመነጋገር አቋም ይይዛሉ መባሉ ተሰምቷል፡፡


የኔነህ ሲሳይ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page