በአማራ ክልል ባለው ወቅታዊ ሁኔታ የተነሳ በላሊበላ ውቅር አቢያተ ክርስቲያናት ላይ ጉዳት ደርሷል በሚል የሚሰራጨው መረጃ ትክክል አይደለም ሲል የኢትዮጵያ የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ተናገረ፡፡
ባለስልጣን መ/ቤቱ የራሴን ቡድን ልኬ በአቢያተ ክርስቲያናቱ ላይ በጦርነት ምንም ጉዳት እንዳልደረሰ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡
ፍቅሩ አምባቸው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Komentáře