top of page

ህዳር 6፣2016 - ''በላሊበላ ውቅር አቢያተ ክርስቲያናት ላይ ጉዳት ደርሷል በሚል የሚሰራጨው መረጃ ትክክል አይደለም'' የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን

በአማራ ክልል ባለው ወቅታዊ ሁኔታ የተነሳ በላሊበላ ውቅር አቢያተ ክርስቲያናት ላይ ጉዳት ደርሷል በሚል የሚሰራጨው መረጃ ትክክል አይደለም ሲል የኢትዮጵያ የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ተናገረ፡፡


ባለስልጣን መ/ቤቱ የራሴን ቡድን ልኬ በአቢያተ ክርስቲያናቱ ላይ በጦርነት ምንም ጉዳት እንዳልደረሰ አረጋግጫለሁ ብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Komentáře


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page