top of page

''በህገ ወጥ መንገድ ወደ አረብ ሀገራት ሄደው ጉዳት ደርሶባቸው ከሚመለሱት መካከል የኤችአይቪና ካንሰር ህመም ተጋላጭ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ'' አጋር ኢትዮጵያ

  • sheger1021fm
  • Nov 19, 2025
  • 1 min read

ህዳር 10 2018

 

በህገ ወጥ መንገድ ወደ አረብ ሀገራት ሄደው ጉዳት ደርሶባቸው ከሚመለሱት መካከል አብዛኞቹ የኤች አይ ቪ ኤድስ እና ካንሰር ህመም ተጋላጭ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ሲሉ ተመላሽ ስደተኞች የሚረዳው አጋር ኢትዮጵያ የተባለ ድርጅት ተናገረ፡፡

 

ከስደት ተመላሾቹ ህገ-ወጡን መንገድ ይዘው ወደ አረብ ሀገራት እንዲሄዱ የሚገፋፋቸው ብዙውን ጊዜ ዘመድ ቤተሰቦቻቸው ስለሚሆኑ ተጎጂዎቹ እነሱን ለመክሰስም፣ ለመውቀስም እየተቸገሩ መሆኑን ሰምተናል፡፡

 

ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…

 

ገዛ ጌታሁን

 

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

👇👇👇

 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page