top of page

ሚያዝያ 22፣2016 - በህገወጥ እርድ ምክንያት በየአመቱ ከ1.3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ እያጣሁ ነው ሲል የአዲስ አበባ ቄራ ድርጅት ተናገረ

በህገወጥ እርድ ምክንያት በየአመቱ ከ1.3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ እያጣሁ ነው ሲል የአዲስ አበባ ቄራ ድርጅት ተናገረ፡፡


81 ልኳንዳ ቤቶችን ከህገወጥ እርድ ጋር በተያያያዘ መታሸጋቸውን ድርጅቱ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ተናግሯል፡፡


ምንታምር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


bottom of page