top of page

በህብረት ስራ ማህበራት ውስጥ የሚሰሩ ግለሰቦች ምርት እንደሚደብቁ ተነገረ

  • sheger1021fm
  • Jul 12, 2023
  • 1 min read

ሕገ-ወጥ ደላሎች ብቻ ሳይሆኑ በህብረት ስራ ማህበራት ውስጥ የሚሰሩ ግለሰቦችም ምርት በመደበቅና ሌላም ህገ-ወጥ ተግባር እንደሚፈፅሙ ተነገረ፡፡


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረት ስራ ማህበራት ኤጀንሲ በህገ-ወጦቹ ላይ እርምጃ እየወሰድኩ ነው ብሏል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page