በህብረት ስራ ማህበራት ውስጥ የሚሰሩ ግለሰቦች ምርት እንደሚደብቁ ተነገረ
- sheger1021fm
- Jul 12, 2023
- 1 min read
ሕገ-ወጥ ደላሎች ብቻ ሳይሆኑ በህብረት ስራ ማህበራት ውስጥ የሚሰሩ ግለሰቦችም ምርት በመደበቅና ሌላም ህገ-ወጥ ተግባር እንደሚፈፅሙ ተነገረ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረት ስራ ማህበራት ኤጀንሲ በህገ-ወጦቹ ላይ እርምጃ እየወሰድኩ ነው ብሏል፡፡
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments