Aug 71 min readነሐሴ 1፣2015 - ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከአለም ባንክ ግሩፕ አባል ተጨማሪ ገንዘብ አገኘUpdated: Aug 8ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ለሚሰራው ለኔትወርክ ማስፋፊያና የፋይናንስ አገልግሎት ስራ ከአለም ባንክ ግሩፕ አባል ተጨማሪ ገንዘብ አገኘ፡፡የአለም ባንክ ግሩፕ አባሉ ተቋም በሳፋሪኮም ስብስብ ውስጥ የቦርድ አባልነት ቦታ ይኖረዋል ተብሏል፡፡ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ለሚሰራው ለኔትወርክ ማስፋፊያና የፋይናንስ አገልግሎት ስራ ከአለም ባንክ ግሩፕ አባል ተጨማሪ ገንዘብ አገኘ፡፡የአለም ባንክ ግሩፕ አባሉ ተቋም በሳፋሪኮም ስብስብ ውስጥ የቦርድ አባልነት ቦታ ይኖረዋል ተብሏል፡፡ቴዎድሮስ ወርቁየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz