top of page

ሳንቲም ፔይ በቀን በአማካይ 18 ሚሊዮን ብር እያስተላለፈ እንደሆነ ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Jun 29, 2023
  • 1 min read

ሰኔ 20፣2015


ዲጂታል የክፍያ ስርዓት ላይ የሚሰራው ሳንቲም ፔይ በቀን በአማካይ 18 ሚሊዮን ብር እያስተላለፈ እንደሆነ ተናገረ፡፡


ኩባንያው ስራውን ከጀመረ ገና 2 ወር ብቻ እንደሆነው ጠቅሷል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page