ሳንቲም ፔይ በቀን በአማካይ 18 ሚሊዮን ብር እያስተላለፈ እንደሆነ ተናገረ
- sheger1021fm
- Jun 29, 2023
- 1 min read
ሰኔ 20፣2015
ዲጂታል የክፍያ ስርዓት ላይ የሚሰራው ሳንቲም ፔይ በቀን በአማካይ 18 ሚሊዮን ብር እያስተላለፈ እንደሆነ ተናገረ፡፡
ኩባንያው ስራውን ከጀመረ ገና 2 ወር ብቻ እንደሆነው ጠቅሷል፡፡
ንጋቱ ሙሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments