top of page

‘’ሰው ታገተብኝ ብሎ ያመለከተ አንድም አካል የለም’’ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን

  • sheger1021fm
  • Jul 8, 2023
  • 1 min read

የሸገር ልዩ ወሬ


በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ንጹሀን ዜጎች በተለያዩ ታጣቂዎች እየታገቱ የበዛ ክፍያ እየተጠየቀ እና ግድያም እየተፈፀመ መሆኑን በመላው ሀገሪቱ ሲነገር ይሰማል፡፡


የሰብአዊ መብት ተቋማትም ጉዳዩ እውነት ነው ፤ ዜጎች እየታፈኑ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ሀላፊው ግን ወሬው ሀሰተኛ ወሬ ከመሆን ውጪ በተግባር ሰው ታገተብኝ ብሎ ያመለከተ አንድም አካል የለም ሲሉ ጉዳዩን አጣጥለዋል፡፡



ያሬድ እንዳሻው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33KMCqz

Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page