top of page

ሰኔ 8፣ 2016 - የዘንድሮው የኢትዮጵያዊያን የመካ ጉዞ/ ስለ ሐጅ ጉዞ እና ተያያዥ ጉዳዮች



በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ #የኢድ_አል_አድሃ (አረፋ) በዓል ምክንያት በማድረግ ከተለያዩ የአለም ሃገራት ወደ መካ ጉዞ ማድረግና በዛ መስገድ(መፀለይ) የተለመደ ነው፡፡


የዘንድሮውን 1 ሺህ 445ኛውን የአረፋ በዓል ምክንያት በማድረግ ከተለያዩ ሀገራት 1.5 ሚሊዮን የእምነቱ ተከታዮች መካ ተገኝተዋል፡፡


12 ሺህ ኢትዮጵያዊያንም ወደዛው አቅንተዋል፡፡


ስለ ሐጅ ጉዞ እና ተያያዥ ጉዳዮች በስፍራው የሚገኘው ሀሰን ከድር ይህንን ልኮልናል፡፡



ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page