top of page

ሰኔ 8፣ 2016 - በሶማሊያ ያለው የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሀይል በአሁነ ወቅት

ኢትዮጵያ፤ እንደሀገር እውቅና ይሰጣት ዘንድ ከምትሻው ከሶማሌላንድ ጋር ያደረገው የመግባቢያ ስምምነት፤ ከሶማሊያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት ውስጥ አስገብቷታል፡፡


በአልሸባብ የሽብር ጥቃት ፈተና ውስጥ ያለችው ሶማሊያ፤ ለዓመታት ሕይወቱን እየከፈለ ከአልሸባብ ሲጠብቃት የኖረውን የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሃይል ከሃገሬ አስወጣለሁ እስከማለት ደርሳለች፡፡


ስለ ጉዳዩ እስካሁን በኢትዮጵያ በኩል የተባለ ነገር ባይኖርም የኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ሀይል ከዚያ ቢወጣ በራሷ በሶማሊያ እና በቀጠናው ምን ያስከትላል?


ለቀጣዩ የሰላም ማስከበር ስራውስ ምን ተፅዕኖ ይኖረዋል?



ንጋቱ ረጋሣ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page