top of page

ሰኔ 8፣ 2016 - በራያ አላማጣ ስላለው ግጭት የአካባቢው ባለስልጣናት የሚናገሩት…

  • sheger1021fm
  • Jun 15, 2024
  • 1 min read


የትግራይ እና የአማራ ክልሎች በይገባኛል በሚዛገቡባቸው አካባቢዎች አሁንም ውጥረቱ እንደቀጠለ ነው፡፡


ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ዳግም ባገረሸው የአካባቢው ወታደራዊ ግጭት የሰው ሕይወት መጥፋቱ የተፈናቀሉም ብዙዎች መሆናቸው በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን እየተዘገበ ነው፡፡


አሁን በራያ አላማጣ ያለውን ሁኔታ በተመለከተ፤ የአካባቢው ባለስልጣናትን ጠይቀናል፡፡


ማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page