top of page

ሰኔ 7፣ 2016 - የኢትዮጵያ ኃይል አቅራቢ ተቋማት ‘’አሁን ያለው የኤሌክትሪክ ሽያጭ ታሪፍ ማሻሻያ ካልተደረገበት ከገባንበት ኪሳራ ይበልጥ ለቀውስ የሚያጋልጠን ነው’’ አሉ

  • sheger1021fm
  • Jun 14, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ኃይል አቅራቢ ተቋማት ‘’አሁን ያለው የኤሌክትሪክ ሽያጭ ታሪፍ ማሻሻያ ካልተደረገበት ከገባንበት ኪሳራ ይበልጥ ለቀውስ የሚያጋልጠን ነው’’ አሉ፡፡


ይህ የተባለው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሀይል ሽያጭ ታሪፍ ይጨመርልን የሚል ጥያቄ በሰነድ አስደግፈው ለነዳጅ እና ኢነርጅ ባለስልጣን ባቀረቡት ረቂቅ ሰነድ ላይ ነው፡፡


ኤሌክትሪክ ሽያጭ የተሰበሰበ ያለው ገቢ ወጪን መሸፈን የማይችል ነው ሲሉ ተቋማቱ ባቀረቡት ጥናት ላይ ተናግረዋል፡፡


በዚህ እና በሌሎች ምክንያቶችም ኪሳራ ውስጥ እየገባን ነው ብለዋል፡፡




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page