top of page

ሰኔ 6 2017 - የገቢ ግብር አዋጅ ተሻሽሎ ረቂቅ ተሰናድቶለታል

  • sheger1021fm
  • Jun 13
  • 1 min read

የገቢ ግብር አዋጅ ተሻሽሎ ረቂቅ ተሰናድቶለታል፡፡


ደመወዝተኛውን በተመለከተ ምን ያህል ደመወዝ ላይ፤ መንግስት ምን ያህል በመቶ ግብር ይቁረጥ የሚለው በረቂቁ ላይ አልሰፈረም፡፡


ለውይይትም ክፍት ሆኗል፡፡


ይሁንና ገንዘብ ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ ባሰናዳው የውይይት መድረክ ላይ ግብር የማይቆረጥበት ዝቅተኛው የደመወዝ መጠን ከ2,000 ብር ጀምሮ ይሆናል የሚል አቋም እንዳለው ተናግሯል፡፡


ከ10,900 ብር ጀምሮም በነበረው 35 በመቶ ግብር እየከፈሉ እንደሚቀጥሉ መንግስት አቋሙን አሳውቋል፡፡


የዘርፉ ባለሙያዎች ግን ያለውንና በመጭው ጊዜይም እየባሰ ይመጣል ያሉትን የመግዛት አቅም መዳከም አንስተው ማሻሻያው እንደገና ይታይ እያሉ ነው፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…


ትዕግስት ዘሪሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page