top of page

ሰኔ 29፣ 2016 - የወለጋ ተፈናቃዮች በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?

  • sheger1021fm
  • Jul 6, 2024
  • 1 min read

ከኦሮሚያ ክልል በተለይ በምዕራብ እና ምስራቅ ወለጋ፣ ሆሮጉድሩ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች ውስጥ በነበሩ ጥቃቶች የተነሳ በርካቶች ህይወታቸው ማለፉ ይታወሳል፡፡


በሕይወት የተረፉትም ቄያቸውን ጥለው ወደ ተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው ሄደዋል፡፡


የቤተሰብ አባሎቻቸው ተገድለውባቸው፣ ንብረታቸው ተቃጥሎ መጠለያ ፍለጋ ወደ አማራ ክልል ደብረ ብርሃን የሄዱት ቁጥራቸው ቀላል አይደለም፡፡


ከእነዚህ ተፈናቃዮች መካከል የተወሰኑት ወደ ቀድሞ ቀያቸው ተመልሰዋል፡፡


ተመላሾቹ ተፈናቃዮች በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?


https://youtu.be/hMboWCncnR4


ማርታ በቀለ


Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡

ጥር 12/2018 የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር "ስራቸውን በአግባቡ አልሰሩም፣ ህግን አላከበሩም ፣ ኦዲት ሪፖርት ለዓመታት አላቀረቡም ፣ጠቅላላ ጉባዔም ወቅቱን ጠብቀው ማካሄድ አልቻሉም"በሚል ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡ የቀድሞ ቦርድ አባላት ስራቸወን በአግባቡ ባለመ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page