top of page

ሰኔ 29፣ 2016 - የወለጋ ተፈናቃዮች በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?

  • sheger1021fm
  • Jul 6, 2024
  • 1 min read

ከኦሮሚያ ክልል በተለይ በምዕራብ እና ምስራቅ ወለጋ፣ ሆሮጉድሩ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች ውስጥ በነበሩ ጥቃቶች የተነሳ በርካቶች ህይወታቸው ማለፉ ይታወሳል፡፡


በሕይወት የተረፉትም ቄያቸውን ጥለው ወደ ተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው ሄደዋል፡፡


የቤተሰብ አባሎቻቸው ተገድለውባቸው፣ ንብረታቸው ተቃጥሎ መጠለያ ፍለጋ ወደ አማራ ክልል ደብረ ብርሃን የሄዱት ቁጥራቸው ቀላል አይደለም፡፡


ከእነዚህ ተፈናቃዮች መካከል የተወሰኑት ወደ ቀድሞ ቀያቸው ተመልሰዋል፡፡


ተመላሾቹ ተፈናቃዮች በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ?


https://youtu.be/hMboWCncnR4


ማርታ በቀለ


Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page