top of page

ሰኔ 28፣ 2016 - በኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ያለው የመረጃ አያያዝ ብዙ ጉድለት ያለበት ነው ሲል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተናገረ

  • sheger1021fm
  • Jul 5, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ በጤናው ዘርፍ ያለው የመረጃ አያያዝ ብዙ ጉድለት ያለበት ነው ሲል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተናገረ፡፡


መረጃን በምሰበስብበት ወቅት ተበታትኖ ነው የማገኘውም ብሏል፡፡


ኢንስቲትዩቱ እንደ ሀገር የጥናት ውጤቶችና የሆስፒታል መረጃዎች መያዝ ብዙ ስራ የሚጠይቅ ሆኖ አግኝቼዋለው ሲልም ተናግሯል፡፡


የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጤናው ዘርፍ መረጃ እንዴት እንደሚያዝና የተያዙ መረጃዎች ለምን ለምን እንደሚጠቅሙ የተለያዩ ውይይቶች ላይ በመገኘት ተሞክሮዎችን እንደሚያካፍል ሰምተናል፡፡


ማርታ በቀለ

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page