top of page

ሰኔ 26 2017 - የህዳሴ ግድብ፣ ክረምቱ እንዳለቀ ተጠናቆ እንደሚመረቅ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አረጋግጠዋል፡፡

  • sheger1021fm
  • 6 days ago
  • 1 min read

የህዳሴ ግድብ፣ ክረምቱ እንዳለቀ ተጠናቆ እንደሚመረቅ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አረጋግጠዋል፡፡


የህዳሴ ግድብ መመረቁን፣ አሁን ላይ ማንም ሊያግደው እንደማይችል የተናገሩት ዐቢይ አህመድ(ዶ/ር) በታችኛው የተፋሰሱ ሃገሮች ላይ አንዳችም ጉዳት አያስከትልም በድጋሜ አስተማምነዋል፡፡


በህዳሴ ምርቃት ላይ የተፋሰሱ ሃገሮች እንዲገኙም በምክር ቤቱ አባላት ስም የጥሪ ግብዣ አድርገዋል፡፡


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





コメント


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page