top of page

ሰኔ 22፣ 2016 - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቀረበበት ቅሬታ ምላሹ ምንድነው?

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የደንበኞችን ውል ለማደስ ያወጣው ፕሮግራም ደንበኞቹን የሚያጉላላ በመሆኑ ቅሬታ ፈጥሮበታል፡፡


ደንበኞቹ፣ በረጅም ሰልፍ ወረፋ ቀኑን ሙሉ ሲንገላቱ፣ ያለአንዳች መጠለያና የማረፊያ ቦታ አሮጊቶችና አቅመ ደካሞች ሲጉላሉ ቢያይም አሰራሩን ለመሻሻል አልሞከረም፡፡


የጊዜ ገደቡን ቢያራዝምም ለደንበኞቹ ቀናና ቀልጣፋ የሆነ መፍትሄ ማምጣቱ ያጠራጥራል ይላሉ ደንበኞቹ፡፡


የደንበኞችን ቅሬታ ይዘን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትን ጠይቀናል፡፡


ፋሲካ ሙሉወርቅ



Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page