top of page

ሰኔ 22፣ 2016 ‘’ አዋጁ መንግስት ራሱ ከሳሽ ራሱ ዳኛ እንዲሆን የሚረዳው ነው’’

የኢሜግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት እንደገና ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ የፍርድ ቤቶች ስልጣን ይቀንሳል፤ የመዘዘዋወር ህገ መንግስታዊ መብትም ይፈታተናል የሚሉ አስተያየቶች እየተነገሩ ነው፡፡


ማቋቋሚያ አዋጁ በዜጎች መብት ላይ ምን ችግር ይፈጥራል?


ከህገ መንግስታዊ ድንጋጌው ጋር ይጣረሳል?


የህግ ባለሞያን ጠይቀናል፡፡


ማርታ በቀለ



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page