ሰኔ 19 2017 - ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም መውጫ መንገድ በሱሉልታ ፍተሻ ጣቢያ ከመድረሱ በፊት በደረሰ የመኪና አደጋ ጉዳት ደርሷል
- sheger1021fm
- Jun 26
- 1 min read
ከአዲስ አበባ ወደ ጎጃም መውጫ መንገድ በሱሉልታ ፍተሻ ጣቢያ ከመድረሱ በፊት በደረሰ የመኪና አደጋ ጉዳት ደርሷል፡፡
የጉዳቱ መጠንና ዓይነት እስካሁን አልታወቀም፡፡
አደጋው የደረሰው ከባድ ጭነት ተጭኖ ይጓዝ የነበረው የጭነት መኪና በደረሰበት የመገልበጥ አደጋ መሆኑን አይተናል፡፡
የጭነት መኪናው በሌሎች ተሽከርካሪዎች ላይ አደጋ ማድረሱም ታውቋል፡፡
በአደጋው ምክንያት በዚያ መስመር ከአዲስ አበባ የሚወጡና ለሚገቡ ተሽከርካሪዎች መንገዱ ዝግ መሆኑን አይተናል፡፡
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s
📌 Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il












Comments