ሰኔ 19፣ 2016 - የመ/ት ዩኒቨርሲቲዎች ለተማሪ ቀለብ ተጨማሪ በጀት እንዲጠይቁ የሚቅድ አሰራር እንዲዘረጋ ተጠየቀJun 26, 20241 min readየመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለተማሪ ቀለብ የሚያዝላቸው በጀት ካለው የምግብ ዋጋ ጋር የሚጣጣም ባለመሆኑ ተጨማሪ በጀት እንዲጠይቁ የሚቅድ አሰራር እንዲዘረጋ ተጠየቀ፡፡ይህ ካልሆነ በመጭው የት/ት ዘመን ተማሪ ተቀብለው ለማስተናገድ እንደሚቸገሩ ሰምተናል፡፡ለ2017 በተያዘው ረቂቅ በጀት ላይ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ውይይት አድርገውበታል፡፡0:00
የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ለተማሪ ቀለብ የሚያዝላቸው በጀት ካለው የምግብ ዋጋ ጋር የሚጣጣም ባለመሆኑ ተጨማሪ በጀት እንዲጠይቁ የሚቅድ አሰራር እንዲዘረጋ ተጠየቀ፡፡ይህ ካልሆነ በመጭው የት/ት ዘመን ተማሪ ተቀብለው ለማስተናገድ እንደሚቸገሩ ሰምተናል፡፡ለ2017 በተያዘው ረቂቅ በጀት ላይ የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት አባላት ውይይት አድርገውበታል፡፡0:00
Comments