top of page

ሰኔ 18፣ 2016 - የኢትዮጵያ ቱሪዝም በጦርነትና በተለያዩ ችግሮች ምክንያት እየተንገዳገደ መሆኑን ባለሞያዎቹ ይናገራሉ

  • sheger1021fm
  • Jun 25, 2024
  • 1 min read

የኢትዮጵያ ቱሪዝም በጦርነትና በተለያዩ ችግሮች ምክንያት እየተንገዳገደ መሆኑን ባለሞያዎቹ ይናገራሉ፡፡


እንደ አውሮፓ ህብረት፣ አሜሪካ እና ካናዳ ያሉ ሀገራት ቱሪስቶች ወደ ኢትዮጵያ እንዳይሄዱ የሚከለክል የጉዞ ክልከላ መረጃዎች ሲያወጡ ነበር፡፡


በዚህም ምክንያት ከውጪ ሀገራት የሚመጡ ቱሪስቶች እየቀነሱ መሆኑን ይሰማል፡፡


ወርልድ ኢኮኖሚ ፎረም ግንቦት ወር ላይ በ2024 ተወዳዳሪ የቱሪስት መዳረሻ ናቸው ብሎ 119 ሀገራትን ይፋ ባደረገበት መረጃው ኢትዮጵያን ሳያካትታት አልፏል፡፡


ተቋሙ በየዓመቱ ተመሳሳይ መረጃዎችም ያወጣል፡፡



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page