top of page

ጥቅምት 21፣ 2015-በኢትዮጵያ ከተሞች ከፌዴራልና ከክልል መንግስት የሚያገኙትን የበጀት ድጋፍ እንዲሁም ከለጋሾች ብድርና ድጋፍ የሚያገኙትን ገንዘብ...

  • Sep 30, 2022
  • 1 min read

ጥቅምት 21፣ 2015


በኢትዮጵያ ከተሞች ከፌዴራልና ከክልል መንግስት የሚያገኙትን የበጀት ድጋፍ እንዲሁም ከለጋሾች ብድርና ድጋፍ የሚያገኙትን ገንዘብ እንደ ገቢ ይቆጥሩታል።


ይህ አልበቃ ሲልም የራሳቸውን ገቢ የሚያመነጩ ስራዎች ይሰራሉ፡፡


በጀቱና ብድሩ ወይም ድጋፉ ቢቋረጥስ ተብሎ የተሰናዳ የከተሞች ልማት ፋይናንስ ስትራቴጂ ሀሳብ ነበር።


ይህ ስትራቴጂ ከምን ደርሶ ይሆን?


ንጋቱ ረጋሳ





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page