top of page

ጥቅምት 21፣ 2015-በኢትዮጵያ ከተሞች ከፌዴራልና ከክልል መንግስት የሚያገኙትን የበጀት ድጋፍ እንዲሁም ከለጋሾች ብድርና ድጋፍ የሚያገኙትን ገንዘብ...


ጥቅምት 21፣ 2015


በኢትዮጵያ ከተሞች ከፌዴራልና ከክልል መንግስት የሚያገኙትን የበጀት ድጋፍ እንዲሁም ከለጋሾች ብድርና ድጋፍ የሚያገኙትን ገንዘብ እንደ ገቢ ይቆጥሩታል።


ይህ አልበቃ ሲልም የራሳቸውን ገቢ የሚያመነጩ ስራዎች ይሰራሉ፡፡


በጀቱና ብድሩ ወይም ድጋፉ ቢቋረጥስ ተብሎ የተሰናዳ የከተሞች ልማት ፋይናንስ ስትራቴጂ ሀሳብ ነበር።


ይህ ስትራቴጂ ከምን ደርሶ ይሆን?


ንጋቱ ረጋሳ





Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page