top of page

ጥቅምት 21፣ 2015-በኢትዮጵያ ከተሞች ከፌዴራልና ከክልል መንግስት የሚያገኙትን የበጀት ድጋፍ እንዲሁም ከለጋሾች ብድርና ድጋፍ የሚያገኙትን ገንዘብ...


ጥቅምት 21፣ 2015


በኢትዮጵያ ከተሞች ከፌዴራልና ከክልል መንግስት የሚያገኙትን የበጀት ድጋፍ እንዲሁም ከለጋሾች ብድርና ድጋፍ የሚያገኙትን ገንዘብ እንደ ገቢ ይቆጥሩታል።


ይህ አልበቃ ሲልም የራሳቸውን ገቢ የሚያመነጩ ስራዎች ይሰራሉ፡፡


በጀቱና ብድሩ ወይም ድጋፉ ቢቋረጥስ ተብሎ የተሰናዳ የከተሞች ልማት ፋይናንስ ስትራቴጂ ሀሳብ ነበር።


ይህ ስትራቴጂ ከምን ደርሶ ይሆን?


ንጋቱ ረጋሳ





Comentarios


bottom of page