top of page

ሰኔ 15፣ 2016 - የህዝብ ድጋፍ እንዳላቸው የሚነገርላቸው የታጠቁ ሀይሎች የማይሳተፉበት ሀገራዊ ምክክር ይሳካ ይሆን?

  • sheger1021fm
  • Jun 22, 2024
  • 1 min read

የእርስ በእርስ ግጭት እና አለመግባባት አዙሪት ውሰጥ ያለችው ኢትዮጵያ መሰረታዊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ መግባባት ለመፍጠር የምክክር ኮሚሽን ካቋቋመች ሁለት ዓመት አልፏታል፡፡


የተቋቋመው ኮሚሽንም የመጀመሪያ ዙር ምክክር በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡


ኮሚሽኑ በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል አጀንዳ ማሰባሰብ እጀምራለሁ ብሏል፡፡


በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በበኩላቸው ቅድሚያ ለምክክር ምቹ የሆነ ሁኔታ ካልተፈጠረ ምክክሩ ከግቡ እንደማይደርስ ይናገራሉ፡፡


በዚህ ጉዳይ ላይ ኮሚሽኑን እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ሀሳባቸው ምን እንደሆነ ጠይቀናል፡፡


ያሬድ እንዳሻው




ተያያዥ ዘገባዎችን ለማድመጥ እነዚህ ማስፈንጠሪያዎችን ይጫኑ





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page