top of page

ሰኔ 14፣ 2016 - በአዲስ አበባ የሞት ምዝገባ የሰፋ ክፍተት አለበት ተብሏል

  • sheger1021fm
  • Jun 21, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ የውልደት ምዝገባ መልካም በሚባል ደረጃ እየሄደ ቢሆንም የሞት ምዝገባ ግን የሰፋ ክፍተት አለበት ተብሏል።


ይህን ከፍተት ለማጥበብ የሞት እድሮችን በመጠቀም በአሰገዳጅንትም ቢሆን ምዝገባውን ላከናወን ነው ሲል የከተማዋ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ተናግሯል።


ለዚህም ይረዱኛል ካልኳቸው ተቋማት ጋርም እየሰራሁ ነው ብሏል።


ማርታ በቀለ



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page