top of page

ሰኔ 12፣ 2016 - የሕዝብ ተወካዮች የሚያወጧቸው ህጎች በአስፈፃሚ ተቋማት እየተጣሱ እንደሆነ የፓርላማ አባላት ተናገሩ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚያወጧቸው ህጎችና ደንቦች በአስፈፃሚ ተቋማት እየተጣሱ እንደሆነ የፓርላማ አባላት ተናገሩ፡፡


የፓርላማ አባላቱ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ አስፈፃሚ ተቋማትን የመከታተል ሀላፊነት ቢኖርበትን ያን እያደረገ አይደለም ሲሉ ወቀሱ፡፡


ያሬድ እንዳሻው



Комментарии


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page