ሰኔ 12፣ 2016 - የሕዝብ ተወካዮች የሚያወጧቸው ህጎች በአስፈፃሚ ተቋማት እየተጣሱ እንደሆነ የፓርላማ አባላት ተናገሩJun 19, 20241 min readየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚያወጧቸው ህጎችና ደንቦች በአስፈፃሚ ተቋማት እየተጣሱ እንደሆነ የፓርላማ አባላት ተናገሩ፡፡የፓርላማ አባላቱ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ አስፈፃሚ ተቋማትን የመከታተል ሀላፊነት ቢኖርበትን ያን እያደረገ አይደለም ሲሉ ወቀሱ፡፡ያሬድ እንዳሻው0:00
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሚያወጧቸው ህጎችና ደንቦች በአስፈፃሚ ተቋማት እየተጣሱ እንደሆነ የፓርላማ አባላት ተናገሩ፡፡የፓርላማ አባላቱ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ አስፈፃሚ ተቋማትን የመከታተል ሀላፊነት ቢኖርበትን ያን እያደረገ አይደለም ሲሉ ወቀሱ፡፡ያሬድ እንዳሻው0:00
Комментарии