ሰኔ 12፣ 2016 - በቦሌ ቡልቡላ የጋራ መኖሪያ ቤት የሚኖሩ ከ120 በላይ ሰዎች መብራት ከተቋረጠብን 3 ወር ሞላን አሉ
- sheger1021fm
- Jun 19, 2024
- 1 min read
በቦሌ ቡልቡላ 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት የሚኖሩ ከ120 በላይ ሰዎች መብራት ከተቋረጠብን ሶስት ወር ሞላን አሉ።
የነዋሪዎቹን ቅሬታ ተገቢነት የሚቀበለው የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበኩሉ በቅርብ ጊዜ ችግሩ ዕልባት ያገኛል ብሏል።
ማርታ በቀለ












Comments