top of page

ሰኔ 10፣ 2016 - የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል እና ኤሌክትሪክ አገልግሎት በቋፍ ላይ ነን ይላሉ

  • sheger1021fm
  • Jun 17, 2024
  • 1 min read

በኢትዮጵያ 45 በመቶ የሚሆነው ህዝብ የመብራት አገልግሎት እንደማያገኝ በተደጋጋሚ ይነገራል፡፡


ይህንን ችግር ለመፍታትም መንግስት እስከ 2030 ድረስ የሀይል አቅርቦቱ እንዲዘምን እና ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ተጠቃሚ ለማድረግ ውጥን ይዤ እየሰራሁ ነው ይላል፡፡


በሌላ በኩል ደግሞ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል እና ኤሌክትሪክ አገልግሎት በቋፍ ላይ ነን ይላሉ፡፡


ለስራ ማከናወኛ ብዬ ከሀገር ቤት እና ከውጭ ሀገራት የተበደርኩትን ገንዘብ መመለስ አቀበት ሆኖብኛል የሚለው ሀይል አቅራቢ ተቋማት ከሆኑት አንዱ የሆነው ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ነው፡፡



Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page