top of page

ሰኔ 1፣2016 - ‘’የብሔራዊ ባንክ መረጃ ጥያቄ ውስጥ የሚገባ ነው’’ ከገንዘብ ፖሊሲ ጋር በተገናኘ….

ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ግሽበትን ለማርገብ ለመጀመሪያ ጊዜ በእቅድ ላይ የተመሰረተ ስራ ከወንኩበት ባለው 2016 ዓ.ም የተለያዩ እርምጃዎችን ወስጃለሁ ይላል፡፡


ከገንዘብ ፖሊሲ ጋር በተገናኘ ወስድኩት ባለው እርምጃ መንግስት ከብሔራዊ ባንክ የሚወስደው ብድር እና የባንኮች የብድር እድገት እንዲቀንስ አድርጌአለሁ ይላል፡፡


በሌላ በኩል ግን የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች የሀገር ውስጥ ብድር በ2 ዓመት ውስጥ ከ28 ወደ 35 ቢሊየን ብር ማደጉን፣ የሚንቀሳቀሰው የገንዘብ መጠንም ከ2 #ትሪሊን ብር መሻገሩን በመጥቀስ የብሔራዊ ባንክን መረጃ ጥያቄ ውስጥ የሚገባ ነው ይላሉ፡፡


ተህቦ ንጉሴ



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page