ጳጉሜ 3፣2015 - ምርቶችን ለዓለም ገበያ የሚያቀርቡ ላኪዎች ከህገ-ወጥ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ ተጠየቁ
- sheger1021fm
- Sep 8, 2023
- 1 min read
የተለያዩ ምርቶችን ለዓለም ገበያ የሚያቀርቡ ላኪዎች ምርቶችን መቀላቀልን ጨምሮ ህገ-ወጥ ድርጊቶችን ከመፈፀም እንዲቆጠቡ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ጠየቀ፡፡
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments